
ህክምና
ለስምንት አመታት የአልጋ ቁራኛ የሆኑት አባት የምለው አለኝ ይላሉ
2,395ብር raised of 50,000ብር goal 4.79%- 2 Donations
- No deadline
- 0 Likes
“ካቅሜ በልጦ ልጆቼን የማጎርሰዉ አጥቼ እጄን ዘርግቻለሁ”
አባት የተራቡ ልጆቹን አይን እያየ ሳግ ባነቀዉ ልሳን ይሄን ሲናገር መስማት ምነኛ ልብ ይሰበራል...
ታያል ባወቀ ብርቱ አናፂ ነበር፡፡ ከራሱ አልፎ የሚወዳት ሚስት እና የሚራራላቸዉን ልጆቹን አልብሶ እና አብልቶ ያሳድር ነበር፡፡ በስራዉ ላይ ሳለ ያልታሰበ ህመም ደረሰበት፡፡ አቅሙን ሳያጣዉ፤ ጤና ከዳዉ፡፡ አለሁ ባይ ደራሽ በሌለበት ለስምንት አመታት የአልጋ ቁራኛ ሆነ፡፡
ድንገት በወደቀብኝ “የመገጣጠምያ ህመም” ተይዤ ልጆቼ አይኔ ስር ተራቡብኝ አለን፡፡ ዉድ ኢትዮጲያዉያን እንዲህ ካለዉ ያልታሰበ መከራ ፈጣሪ ይሰዉራችሁ፡፡ ብርቱዉ አናፂ ህመምተኛ ጎኑን የሚያሳርፍበት መጠለያ እንኳ የለዉም፡፡ ጅምር ህንፃ ዉስጥ ዘበኞች አስጠግተዉት ከነ ልጆቹ ያድራል፡፡ ዉድ የሀገሬ ልጆች ቀና ልባችሁ ቢፈቅድ ታያል በሀገር ዉስጥ መታከም ይችላል፡፡ በጎ ፍቃዳችሁ ቢራራ ልጆቹ የሚቀምሱትን ያገኛሉ፡፡ ስለ ልጆቹ በህይወት መኖር ስንል ልባችንን ለመልካም እንፍቀድና ካለን ላይ ጥቂት እናካፍላቸዉ፡፡
በምስኪን ልጆቹ ህይወት ላይ አንዲት የተስፋ ቀን እንጨምርባት፡፡ በታያል የልብ ስብራት ላይ ብርሀን እንፈንጥቅ፡፡
“መልካምነት ከፈጣሪ የሚመክሩበት የፅድቅ መስመር ነዉ፤ ስለ ፈጣሪ ስንል መልካም እናድርግ፡፡”
አባት የተራቡ ልጆቹን አይን እያየ ሳግ ባነቀዉ ልሳን ይሄን ሲናገር መስማት ምነኛ ልብ ይሰበራል...
ታያል ባወቀ ብርቱ አናፂ ነበር፡፡ ከራሱ አልፎ የሚወዳት ሚስት እና የሚራራላቸዉን ልጆቹን አልብሶ እና አብልቶ ያሳድር ነበር፡፡ በስራዉ ላይ ሳለ ያልታሰበ ህመም ደረሰበት፡፡ አቅሙን ሳያጣዉ፤ ጤና ከዳዉ፡፡ አለሁ ባይ ደራሽ በሌለበት ለስምንት አመታት የአልጋ ቁራኛ ሆነ፡፡
ድንገት በወደቀብኝ “የመገጣጠምያ ህመም” ተይዤ ልጆቼ አይኔ ስር ተራቡብኝ አለን፡፡ ዉድ ኢትዮጲያዉያን እንዲህ ካለዉ ያልታሰበ መከራ ፈጣሪ ይሰዉራችሁ፡፡ ብርቱዉ አናፂ ህመምተኛ ጎኑን የሚያሳርፍበት መጠለያ እንኳ የለዉም፡፡ ጅምር ህንፃ ዉስጥ ዘበኞች አስጠግተዉት ከነ ልጆቹ ያድራል፡፡ ዉድ የሀገሬ ልጆች ቀና ልባችሁ ቢፈቅድ ታያል በሀገር ዉስጥ መታከም ይችላል፡፡ በጎ ፍቃዳችሁ ቢራራ ልጆቹ የሚቀምሱትን ያገኛሉ፡፡ ስለ ልጆቹ በህይወት መኖር ስንል ልባችንን ለመልካም እንፍቀድና ካለን ላይ ጥቂት እናካፍላቸዉ፡፡
በምስኪን ልጆቹ ህይወት ላይ አንዲት የተስፋ ቀን እንጨምርባት፡፡ በታያል የልብ ስብራት ላይ ብርሀን እንፈንጥቅ፡፡
“መልካምነት ከፈጣሪ የሚመክሩበት የፅድቅ መስመር ነዉ፤ ስለ ፈጣሪ ስንል መልካም እናድርግ፡፡”
-
Anonymous donated 1,000ብር
-
Anonymous donated 1,395ብር
Related Campaigns
Take a look at other campaigns in the same category.

ህክምና
by Nuro Bezede Media
No deadline
ለጋዜጠኛ አባተ ማንደፍሮ እንድረስለት
የጆሲ ኢንዘሃውስ ቀኝ...
99ብር
0.05%
raised of 200,000ብር
