
የጆሲ ኢንዘሃውስ ቀኝ እጅ አንጋፋው ጋዜጠኛ አባተ ማንደፍሮ በጠና ታሟል እንድረስለት!
ለረጅም አመታት በጋዜጠኝነት እና በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር የመድረክ አስተዋዋቂነት ያገለገለው አንጋፋው ጋዜጠኛ አባተ ማንደፍሮ አሁን በጠና ታሞ ከሆስፒታል ይገኛል።
“ከህመም ጋር ግብ ግብ ። ይማርህ በሉኝ…” ይላል፡፡
ጋዜጠኛ ተሻገር ጣሰው ከባለቤቱ ጋር ከስራ ባልደረቦቹ ጋር ቆይታ አድርጎ በነበረበት ወቅት የተረዳነውም ይህንንኑ ነው።
ባለቤቱም ልጆቹም ይናገራሉ ሳይሞት እንድረስለት እያሉ።
ሁላችንም አኢትዮጲያዊያን ይህንን ጉምቱ ጋዜጠኛ አለንልህ ልንለው ይገባል።
እንደሚታወቀው አባተ ማንደፍሮ ኃይሉ - ‹‹የደም ምድር›› የተሰኘ መጽሐፍ ለንባብ አበርክቷል፡፡
አባተ ባለትዳር እና የአምስት ልጆች አባት ነው!
ፈጥነን እንድረስለት!
-
Anonymous donated 50ብር
-
Alemu Tekabe donated 50ብር
Related Campaigns
Take a look at other campaigns in the same category.

ህክምና
by Nuro Bezede Media
No deadline
ለስምንት አመታት የአልጋ ቁራኛ የሆኑት አባት የምለው አለኝ ይላሉ
“ካቅሜ በልጦ ልጆቼን...
2,395ብር
4.79%
raised of 50,000ብር
